የውሃ ልማት ፈንድ ጽ/ቤት ከውሃ ሀብት አስተዳደር ፖሊሲና ስትራቴጂ መርሆዎች አንዱ የሆነውን ዋጋ የማስመለስ መርሆ መሰረት በማድረግ ከውጭ ብድርና ዕርዳታ ሰጪ መንግስታትና ተቋማት ፈንድ በማሰባሰብ ለአገራችን ከተሞች የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን መሰረተ ልማቶች ማስፋፊያና ለመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ የረዥም ጊዜ ብድር የማቅረብ ዓላማን አንግቦ በጥር ወር 2004 ዓ.ም በአዋጅ ቁጥር 268/1994 የተቋቋመ መንግስታዊ ተቋም ነው፡፡